Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 9:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 ሰባ​ተ​ኛው ግዱር፥ ወን​ድሙ ዘካ​ር​ያ​ስም፥ ሜቅ​ሎ​ትም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዘካርያስ እና ሚቅሎት ነበሩ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት ነበሩ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 ገዶር፥ አሕዮ፥ ዘካርያስና የሺምዓ አባት ሚቅሎት ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት፥ በገባዖን ይቀመጡ ነበር።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 9:37
3 Referencias Cruzadas  

ጌዶ​ርና፥ ወን​ድሙ ዛኪር ሜቅ​ሎት፤


የበ​ኵር ልጁም ስም ዓብ​ዶን፥ሁለ​ተ​ኛው ሲር፥ ሦስ​ተ​ኛው ቂስ፥ አራ​ተ​ኛው በኣል፥ አም​ስ​ተ​ኛው ኔር፥ ስድ​ስ​ተ​ኛ​ውም ናዳብ፤


ሜቅ​ሎ​ትም ሳም​አን ወለደ፤ እነ​ር​ሱም ደግሞ ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ጋር በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው መካ​ከል ይቀ​መጡ ነበር።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos