1 ዜና መዋዕል 9:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት ነበሩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዘካርያስ እና ሚቅሎት ነበሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ገዶር፥ አሕዮ፥ ዘካርያስና የሺምዓ አባት ሚቅሎት ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ሰባተኛው ግዱር፥ ወንድሙ ዘካርያስም፥ ሜቅሎትም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት፥ በገባዖን ይቀመጡ ነበር። Ver Capítulo |