Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 15:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ከቀ​ዓት ልጆች፤ አለ​ቃው ኡር​ኤል፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም መቶ ሃያ፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ከቀዓት ዘሮች፣ አለቃውን ኡርኤልንና አንድ መቶ ሃያ የሥጋ ዘመዶቹን፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ከቀዓት ልጆች፤ ከመቶ ሀያ ወንድሞቹ ጋር አለቃው ኡርኤል ነበር፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ከሌዋዊው ቀዓት ጐሣ፥ ኡሪኤል መቶ ኻያ ለሚሆኑት የጐሣው አባሎች ተጠሪ ሆኖ መጣ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ከቀዓት ልጆች አለቃው ኡርኤል፥ ወንድሞቹም መቶ ሀያ፤

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 15:5
3 Referencias Cruzadas  

ዳዊ​ትም የአ​ሮ​ንን ልጆ​ችና ሌዋ​ው​ያ​ንን ሰበ​ሰበ።


ከሜ​ራሪ ልጆ​ችም፤ አለ​ቃው ዓሣያ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ሁለት መቶ ኀምሳ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos