Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 3:31 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 በክፉ ሰው አትቅና፤ የትኛውንም መንገዱን አትምረጥ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 በግፈኛ ሰው አትቅና፥ መንገዱንም ሁሉ አትምረጥ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 በግፈኞች ሰዎች አትቅና፤ ክፉ ሥራቸውንም አትከተል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 ከክፉ ሰዎች ዘንድ ሽሙጥን ገንዘብ አታድርግ፥ በመንገዳቸውም አትቅና።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 3:31
12 Referencias Cruzadas  

ዐመፀኞችን በማየት አትሸበር፤ በክፉ አድራጊዎችም አትቅና፤


ክፉዎች ሲሳካላቸው አይቼ፣ በዐመፀኞች ቀንቼ ነበርና።


ኃጥኣን የክፉዎችን ምርኮ ይመኛሉ፤ የጻድቅ ሥር ግን ይንሰራፋል።


ልብህ በኀጢአተኞች አይቅና፤ ነገር ግን ዘወትር እግዚአብሔርን ለመፍራት ትጋ።


በክፉ ሰዎች አትቅና፤ ጓደኛነታቸውም አይመርህ፤


በአገር ውስጥ ድኻ ተጨቍኖ፣ ፍትሕ ተጓድሎ፣ መብትም ተረግጦ ብታይ፣ እንደነዚህ ባሉ ነገሮች አትደነቅ፤ ምክንያቱም አንዱን አለቃ የበላዩ ይመለከተዋል፤ በእነዚህ በሁለቱም ላይ ሌሎች ከፍ ያሉ አሉ።


ምቀኛነት፣ ስካር፣ ዘፋኝነት፣ እንዲሁም እነዚህን የመሰለው ነው። አስቀድሜ እንዳልሁ፣ አሁንም አስጠነቅቃችኋለሁ፤ በእንዲህ ሁኔታ የሚኖሩ ሁሉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos