ምሳሌ 3:30 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ምንም ጕዳት ሳያደርስብህ፣ ያለ ምክንያት ሰውን አትክሰስ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እርሱ ክፉ ካልሠራብህ፥ ከሰው ጋር በከንቱ አትጣላ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ምንም በደል ያላደረሰብህን ሰው ያለ ምክንያት አትክሰሰው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 እርሱ በላይህ የሠራው ክፉ ነገር ከሌለ፥ ከሰው ጋር በከንቱ አትጣላ። Ver Capítulo |