ሐዋርያት ሥራ 7:47 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም47 ነገር ግን የማደሪያውን ቤት የሠራለት ሰሎሞን ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 ነገር ግን ሰሎሞን ቤት ሠራለት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 ነገር ግን ለእግዚአብሔር ቤት የሠራው ሰሎሞን ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 ሰሎሞን ግን ቤትን ሠራለት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 ነገር ግን ሰሎሞን ቤት ሠራለት። Ver Capítulo |