ኢዮብ 9:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ፀሐይ እንዳትወጣ ሊያደርግ ይችላል፤ ከዋክብትም እንዳያበሩ ያደርጋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ፀሓይን ያዝዛታል፤ አትወጣምም፤ ከዋክብትንም በማኅተም ያሽጋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ፀሐይን ያዝዛታል፥ አትወጣምም፥ ከዋክብትንም ያትማል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ፀሐይን ያዝዛታል፥ አትወጣምም፤ ከዋክብትንም ያትማል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ፀሐይን ያዝዛታል፥ አትወጣምም፥ ከዋክብትንም ያትማል። Ver Capítulo |