Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኤርምያስ 29:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24-25 የኔሔላም ተወላጅ ለሆነው ለሸማዕያ፥ እንዲህ በለው፤ ይህ የሠራዊት ጌታ የእስራኤል አምላክ ቃል ነው፤ ለኢየሩሳሌም ሰዎች ለካህኑ ለማዕሲያ ልጅ ለሰፎንያስና ለሌሎቹም ካህናት በራስህ ስም መልእክቶችን ልከሃል፤ በመልእክትህም ለሰፎንያስ እንዲህ ብለኸዋል፦

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ለኔሔላማዊው ለሸማያ እንዲህ ብለህ ንገረው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ለኔሔላማዊው ለሸማያ እንዲህ በል፦

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 ለአ​ሔ​ል​ማ​ዊው ለሸ​ማያ እን​ዲህ በል፦

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 ለኔሔላማዊው ለሸማያ እንዲህ በል፦

Ver Capítulo Copiar




ኤርምያስ 29:24
2 Referencias Cruzadas  

“እግዚአብሔር በባቢሎን ነቢያትን አስነሥቶልናል” ብላችሁ ተናግራችኋል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos