ዘፀአት 23:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ከእነርሱም ሆነ ከአማልክታቸው ጋር ምንም ዐይነት ስምምነት አታድርግ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ከእነርሱም ሆነ ከአማልክታቸው ጋራ ኪዳን አታድርግ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከእነርሱ ጋርና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከእነርሱና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከእነርሱና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። Ver Capítulo |