ዘፀአት 21:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 “ለእስራኤላውያን የምትሰጣቸው ሕግ ይህ ነው፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 “በፊታቸው የምትደነግጋቸው ሥርዐቶች እነዚህ ናቸው፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 “በፊታቸው የምታኖረው ሥርዓት ይህ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 “በፊታቸው የምታደርገው ሥርዐት ይህ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 በፊታቸው የምታደርገው ሥርዓት ይህ ነው። Ver Capítulo |