Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 13:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እርሷም በታላቅ ድምፅ “እግዚአብሔርን አመስግኑት፥ አመስግኑት፥ ምሕረቱን ከእስራኤል ቤት ያላረቀ፥ ነገር ግን ዛሬ በዚህች ሌሊት ጠላቶቻችንን በእኔ እጅ ያጠፋ እግዚአብሔርን አመስግኑ” አለቻቸው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 “ጠላ​ቶ​ቻ​ች​ንን በዚች ሌሊት በእጄ አጠ​ፋ​ቸው እንጂ ምሕ​ረ​ቱ​ንና ይቅ​ር​ታ​ውን ከእ​ስ​ራ​ኤል አላ​ራ​ቀ​ምና በታ​ላቅ ቃል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ኑት፤ አመ​ስ​ግ​ኑት። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ስ​ግ​ኑት” አለ​ቻ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 13:14
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos