La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 19:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በባ​ዕድ ሀገር በእ​ን​ግ​ድ​ነት በነ​በሩ ጊዜ ያደ​ረ​ጉ​ትን ሁሉ ዐስ​በ​ዋ​ልና፤ ምድ​ራ​ቸው እን​ስ​ሳ​ትን በማ​ስ​ገ​ኘት ፋንታ ተቈ​ና​ጣጭ ዝን​ብን እን​ዴት አወ​ጣች? ባሕ​ርስ በብ​ዙው ውኃ ውስጥ በነ​በ​ረው ዓሣ ፋንታ ጓጕ​ን​ቸ​ርን እን​ዴት አስ​ገ​ኘች?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዚያን ጊዜ፥ የስደት ጉዟቸውን አስታውሱ፤ መሬት በእንስሳት ፈንታ ትንኞችን አፈራች፤ ወንዙም በአሳዎች ምትክ እልፍ አዕላፍ ዕንቁራሪቶችን ተፋ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 19:10
0 Referencias Cruzadas