La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 16:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቤቱ በአ​ንተ ያመኑ ሰዎ​ችን ቃልህ ይጠ​ብ​ቃ​ቸ​ዋል እንጂ፥ ሰው የሚ​መ​ገ​በው የተ​ለ​ያየ የዘር ፍሬ እን​ዳ​ይ​ደለ የወ​ደ​ድ​ኻ​ቸው ልጆ​ችህ ያውቁ ዘንድ ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታ ሆይ ይህን የተመለከቱ የተወደዱ ልጆችህም ለሰው ምግብ የሚሆነው እህል ሳይሆን ባንተ የሚያምኑትን ሁሉ የሚጠብቀው ቃልህ እንደሆነ ያውቁ ዘንድ አደረግህ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 16:26
0 Referencias Cruzadas