La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 16:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በረ​ድና ውርጭ ከእ​ሳት ጋር ጸን​ተው ቆሙ፤ እሳ​ቲቱ በበ​ረዱ መካ​ከል እየ​ነ​ደ​ደች፥ በዝ​ና​ሞ​ችም መካ​ከል ቦግ ቦግ እያ​ለች፥ የጠ​ላ​ቶ​ችን አዝ​መራ ፍሬ እን​ዳ​ጠ​ፋች ያውቁ ዘንድ አል​ቀ​ለ​ጡም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ውርጭና ብርድ እሳቱን ተቋቁመው፥ ሳይሟሙ ቀሩ፤ ይህ የሆነው የጠላቶቻቸውን መክር ለማጥፋት፥ እሳት በበረዶ ውስጥ እንደሚነድ፥ በዝናብም ውስጥ ቦግ ብሎ እንደሚቀጣጠል ለእነርሱ ለማሳየት ነው፤

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 16:22
0 Referencias Cruzadas