ከዚህ በኋላ በዘመን መራቅ የበደልና የዝንጋዔ ልማድ ሥርዐት ሆኖ ተያዘ፥ እንደ ሕግም አድርገው ጠበቁት፥ በክፉዎች መኳንንት ትእዛዝም ጣዖታትን አመለኳቸው።
ጊዜ ያልፋል፤ ባህልም ሕግ ይሆናል፤