La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እህ​ሉ​ንና መጀ​መ​ሪ​ያ​ውን ዐሥ​ራት ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለሚ​ያ​ገ​ለ​ግሉ ለአ​ሮን ልጆች እሰ​ጣ​ቸው ነበር፤ ሁለ​ተ​ኛ​ውን እጅ ዐሥ​ራት ግን እሸ​ጠው ነበር፤ ምጽ​ዋ​ቱ​ንም አው​ጣ​ጥቼ በየ​ዓ​መቱ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እሄድ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነዚህን ለካህናቱ ለአሮን ልጆች በመሠዊያው ላይ እሰጥ ነበር። የወይን፥ የእህል፥ የወይራ፥ የሮማንና ሌሎችም ፍሬዎች አስራት በኢየሩሳሌም ለሚያገለግሉ ሌዋውያን እሰጥ ነበር። መሬት በማይታረስበት በሰባተኛው ዓመት ካልሆነ በቀር በየዓመቱ ሁለተኛውን አሥራት በጥሬ ገንዘብ ለውጬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄድና እከፍል ነበር።

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:7
0 Referencias Cruzadas