ለዘለዓለሙ የሚሆነውን፥ የተሰወረውንም ሳይሆን ተናገረ።
እስከ መጨረሻው ዘመን የሚሆነውን፥ የተደበቁትንም ነገሮች ከመሆናቸው አስቀድሞ ገለጸ።