ጥበብም፥ ዕውቀትም፥ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ፈቃዱም ሃይማኖትና የዋሀት ነው።
ጥበብን ከፈለግህ ትእዛዛትን ጠብቅ፤ ጌታም የፈለግኸውን ይሰጥሃል።