በተቈጣ ጊዜ መከራ ይመጣበታልና ቍጡና ዐመፀኛ ሰው መጽደቅ አይችልም።
እግዚአብሔርን መፍራት ኃጢአትን ያስወግዳል፤ በውስጡ ያደረበትም ቁጣን ሁሉ ያጠፋል።