የኀይላቸው ትምክሕት አንተ ነህና፥ በይቅርታህም ቀንዳችን ከፍ ከፍ ይላልና።
ቀኑን ሙሉ እንደ ጐርፍ ከበቡኝ፤ በአንድነትም ዙሪያዬን ዐጥረው ያዙኝ።
ቁጣህ በላዬ አለፈ፥ አስፈሪ ድርጊቶችህ አደቀቁኝ።
እነርሱ ቀኑን ሙሉ እንደ ጐርፍ ከበቡኝ፤ ፈጽመውም አሰጠሙኝ።
አቤቱ፥ ለቸሮች፥ ልባቸውም ለቀና መልካምን አድርግ።
የይሁዳ አለቆች ድምበርን እንደሚያፈርሱ ሆነዋል፤ እኔም መዓቴን እንደ ውኃ አፈስስባቸዋለሁ።