እንደ ዐውሎ ነፋስ ከሆነው ከነፍሴ መቅበዝበዝ የሚያድነኝን ተስፋ አደርገዋለሁ።
በፈቃዴ እሠዋልሃለሁ፥ አቤቱ፥ መልካም ነውና ስምህን አመሰግናለሁ፥