አቤቱ፥ አንተን ታምኛለሁና፥ በማለዳ ምሕረትህን አሰማኝ፤ አቤቱ፥ ነፍሴን ወደ አንተ አንሥቻለሁና የምሄድባትን መንገድ ምራኝ።
አቤቱ፥ ስምህን አመሰግን ዘንድ ነፍሴን ከወህኒ አውጣት፥ ስለ ምታጠግበኝ ጻድቃን እኔን ይከባሉ።