La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 118:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ነፍሴ ሁል​ጊዜ ፍር​ድ​ህን እጅግ ናፈ​ቀች። ትዕ​ቢ​ተ​ኞ​ችን ገሠ​ጽ​ኻ​ቸው፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ጻድቃን በርሷ በኩል ይገባሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህች የጌታ ደጅ ናት፥ ወደ እርሷ ጻድቃን ይገባሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህ የእግዚአብሔር በር ነው፤ ጻድቃን በእርሱ ይገባሉ።

Ver Capítulo



መዝሙር 118:20
7 Referencias Cruzadas  

የል​ጅ​ነ​ቴን ኀጢ​አ​ትና ስን​ፍ​ና​የን አታ​ስ​ብ​ብኝ። አቤቱ፥ ስለ ቸር​ነ​ትህ ብዛት፥ እንደ ምሕ​ረ​ትህ ዐስ​በኝ።


ለየ​ዋ​ሃን ፍር​ድን ያስ​ተ​ም​ራ​ቸ​ዋል፤ ለየ​ዋ​ሃን መን​ገ​ድን ያመ​ለ​ክ​ታ​ቸ​ዋል።


ፍት​ሕን የሚ​ጠ​ብ​ቅና ጽድ​ቅን የሚ​ያ​ደ​ርግ ሕዝብ ይገባ ዘንድ በሮ​ችን ክፈቱ።