La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 9:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በቤቷ ደጃፍ ላይ ትጐለታለች፤ በከተማዪቱ ከፍተኛ ቦታ በመቀመጫ ላይ ትቀመጣለች።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በቤትዋ ደጅ በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ በወንበር ላይ ትቀመጣለች፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እርስዋ በቤትዋ በር ላይ ወይም በከተማው ከፍተኛ ቦታ ላይ ትቀመጣለች፤

Ver Capítulo



ምሳሌ 9:14
6 Referencias Cruzadas  

መንገድህን ከእርስዋ አርቅ፥ ወደ ቤቷም ደጅ አትቅረብ፥


በተራሮች ጫፍ ላይ ናትና፥ በጎዳና መካከልም ትቆማለች።


በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ትጠራለች።


አገልጋዮችዋን ልካ በከፍተኛ ዐዋጅ ወደ ማዕድዋ ጠራች። እንዲህም አለች፦


በየ​መ​ን​ገዱ ራስ ከፍ ያለ​ውን ቦታ​ሽን ሠራሽ፤ ውበ​ት​ሽ​ንም አረ​ከ​ስሽ፤ ለመ​ን​ገድ አላ​ፊም ሁሉ እግ​ር​ሽን ገለ​ጥሽ፤ ዝሙ​ት​ሽ​ንም አበ​ዛሽ።