Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 8:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በተራሮች ጫፍ ላይ ናትና፥ በጎዳና መካከልም ትቆማለች።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 በመንገድ አጠገብ ባሉ ኰረብቶች፣ መንገዶቹ በሚገናኙበትም ላይ ትቆማለች፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 በኮረብታ ላይ በመንገድ አጠገብ በጎዳና መካከል ትቆማለች።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 በመንገድ አጠገብ በሚገኙ ኰረብቶችና በመንገድ መገናኛዎች ላይ ትቆማለች፤

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 8:2
2 Referencias Cruzadas  

በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥


አገልጋዮችዋን ልካ በከፍተኛ ዐዋጅ ወደ ማዕድዋ ጠራች። እንዲህም አለች፦


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos