La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 7:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሁከተኛና አበያ ናት፥ እግሮችዋም በቤቷ አያርፉም፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጯኺና ማን አለብኝ ባይ ናት፤ እግሮቿ ዐርፈው ቤት አይቀመጡም፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሁከተኛና እንቢተኛ ናት፥ እግሮችዋም በቤትዋ አይቀመጡም፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እርስዋ ደፋርና ኀፍረተቢስ ሴት ነበረች፤ በቤትዋ መቀመጥ ስለማያስደስታት ዘወትር ትዞራለች፤

Ver Capítulo



ምሳሌ 7:11
7 Referencias Cruzadas  

እር​ሱም፥ “ሚስ​ትህ ሣራ ወዴት ናት?” አለው። እር​ሱም፥ “በድ​ን​ኳኑ ውስጥ ናት” አለው።


ሰነፍና ነዝናዛ፥ እንጀራንም ያጣች ሴት ኀፍረትን የማታውቅ ትሆናለች።