La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 2:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መልካም ምክር ትጠብቅሃለች፤ የተቀደሰች ማስተዋልም ትጋርድሃለች።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የመለየት ችሎታ ይጋርድሃል፤ ማስተዋልም ይጠብቅሃል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ማመዛዘን ይጠብቅሃል፥ ማስተዋልም ይከላከልልሃል፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አርቆ ማስተዋል ይጠብቅሃል፤ መገንዘብም ከክፉ ነገር ይከላከልልሃል።

Ver Capítulo



ምሳሌ 2:11
8 Referencias Cruzadas  

ብልሃትን ለየውሃን ይሰጥ ዘንድ ለሕፃናትና ለወጣቶችም አእምሮንና ዕውቀትን፥


አትተዋት፥ ትደግፍህማለች፤ ውደዳት፥ ትጠብቅህማለች።


ምሣሩ ከዛ​ቢ​ያው ቢወ​ልቅ ሰው​የው ፊቱን ወዲ​ያና ወዲህ ይላል፤ ብዙ ኀይ​ልም ያስ​ፈ​ል​ገ​ዋል። ጥበብ ግን ለብ​ርቱ ሰው ትርፉ ነው፤


እን​ግ​ዲህ እንደ ዐዋ​ቂ​ዎች እንጂ እንደ አላ​ዋ​ቂ​ዎች ሳይ​ሆን እን​ዴት እን​ደ​ም​ት​መ​ላ​ለሱ በጥ​ን​ቃቄ ዕወቁ።