እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፤
ጌታም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥታ ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላች።
ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር እንዲህ ብለህ ንገረው፥ “ከተቃጠሉት ሰዎች መካከል የናስ የሚሆኑ ጥናዎችን አውጣ፤ ከሌላ ያመጡትን ያንም እሳት ወዲያ ጣል፤