La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 7:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወይም ዓሣ ቢለምነው እባብ የሚሰጥ ይኖራልን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዓሣ ቢለምነው እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዓሣ ቢለምነውስ፥ እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo



ማቴዎስ 7:10
4 Referencias Cruzadas  

እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሰጣቸው!


ወይስ ልጁ እንጀራ ቢለምነው ድንጋይን የሚሰጠው ከእናንተ ማን ሰው ነው?


ሙሴ በም​ድረ በዳ እባ​ቡን እንደ ሰቀ​ለው የሰው ልጅ እን​ዲሁ ይሰ​ቀል ዘንድ አለው።


ነገር ግን እባብ ሔዋ​ንን በተ​ን​ኰሉ እን​ዳ​ሳ​ታት፥ አሳ​ባ​ችሁ ከክ​ር​ስ​ቶስ የዋ​ህ​ነ​ትና ንጽ​ሕና ምና​ል​ባት እን​ዳ​ይ​ለ​ወጥ ብዬ እፈ​ራ​ለሁ።