ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤
ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።
ኢየሱስም እንዲህ አለው “ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።’
ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም ‘ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ፤’ የምትለው ናት።
ይህንም ዐውቃችሁ ብትሠሩ ብፁዓን ናችሁ።