La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 22:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 22:38
3 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም እንዲህ አለው “ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።’


ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም ‘ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ፤’ የምትለው ናት።


ይህ​ንም ዐው​ቃ​ችሁ ብት​ሠሩ ብፁ​ዓን ናችሁ።