Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማቴዎስ 22:38 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

38 ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

38 ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

38 ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

38 ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

38 ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo Copiar




ማቴዎስ 22:38
3 Referencias Cruzadas  

እርሱም እንዲህ አለው፤ “ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ፤’


ሁለተኛውም ያንኑ ይመስላል፤ ይህም፣ ‘ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ’ የሚለው ነው፤


እንግዲህ እነዚህን ነገሮች ዐውቃችሁ ብትፈጽሙ ትባረካላችሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos