“እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።
“እንግዲህ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ፤
እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።
“እንግዲህ እናንተ የዘሪው ምሳሌ ምን እንደ ሆነ ስሙ፤
በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው “የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን፤” አሉት።
ብቻውንም በሆነ ጊዜ በዙሪያው የነበሩት ከዐሥራ ሁለቱ ጋር ስለ ምሳሌው ጠየቁት።