La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 13:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“እንግዲህ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“እንግዲህ እናንተ የዘሪው ምሳሌ ምን እንደ ሆነ ስሙ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 13:18
5 Referencias Cruzadas  

በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው “የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን፤” አሉት።


ብቻውንም በሆነ ጊዜ በዙሪያው የነበሩት ከዐሥራ ሁለቱ ጋር ስለ ምሳሌው ጠየቁት።