Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማቴዎስ 13:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 “እንግዲህ እናንተ የዘሪው ምሳሌ ምን እንደ ሆነ ስሙ፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 “እንግዲህ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 “እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo Copiar




ማቴዎስ 13:18
5 Referencias Cruzadas  

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ሕዝቡን አሰናብቶ ወደ ቤት ገባ፤ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው፥ “የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ትርጒም አስረዳን” አሉት።


ኢየሱስ ብቻውን በሆነ ጊዜ ይከተሉት የነበሩ ሰዎችና ዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት ስለ ምሳሌዎቹ ትርጒም ጠየቁት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos