በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።
በዕርሻ ቦታ ያለ ልብሱን ለመውሰድ አይመለስ።
በእርሻ ቦታ ያለ ልብሱን ለመውሰድ አይመለስ።
በእርሻም ቦታ ያለ ልብሱን ለመውሰድ ወደ ኋላው አይመለስ።
በሰገነትም ያለ ወደ ቤት አይውረድ፤ ከቤቱም አንዳች ይወስድ ዘንድ አይግባ፤
በዚያን ወራትም ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።