La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 11:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ማታ ማታም ከከተማ ወደ ውጭ ይወጣ ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በመሸም ጊዜ ከከተማዪቱ ወጥተው ሄዱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በመሸም ጊዜ ከከተማዪቱ ወጥተው ሄዱ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በመሸም ጊዜ ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከከተማ ወጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ማታ ማታም ከከተማ ወደ ውጭ ይወጣ ነበር።

Ver Capítulo



ማርቆስ 11:19
4 Referencias Cruzadas  

ትቶአቸውም ከከተማ ወደ ቢታንያ ወጣ፤ በዚያም አደረ።


ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወደ መቅደስ ገባ፤ ዘወር ብሎም ሁሉን ከተመለከተ በኋላ፥ ጊዜው መሽቶ ስለ ነበረ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር ወደ ቢታንያ ወጣ።


ቀን ቀን በመ​ቅ​ደስ ያስ​ተ​ምር ነበር፤ ሌሊት ግን ወጥቶ ደብረ ዘይት በሚ​ባ​ለው ተራራ ያድር ነበር።


የብ​ር​ሃን ልጆች ትሆኑ ዘንድ ብር​ሃን ሳለ​ላ​ችሁ በብ​ር​ሃን እመኑ” ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ተና​ግሮ ሄደ፤ ተሰ​ወ​ራ​ቸ​ውም።