La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 10:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህ በኋላ ሕፃናቱን ዐቀፋቸውና እጁን ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 10:16
8 Referencias Cruzadas  

መን​ጋ​ውን እንደ እረኛ ያሰ​ማ​ራል፤ ጠቦ​ቶ​ቹን በክ​ንዱ ሰብ​ስቦ በብ​ብቱ ይሸ​ከ​ማል፤ የሚ​ያ​ጠ​ቡ​ት​ንም በቀ​ስታ ይመ​ራል።


ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ሰጣቸውና “እንካችሁ፤ ይህ ሥጋዬ ነው፤” አለ።


ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም


አንተ በከ​ተማ ቡሩክ ትሆ​ና​ለህ፤ በእ​ር​ሻም ቡሩክ ትሆ​ና​ለህ።