La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 22:65 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሌላም ብዙ ነገር እየ​ተ​ሳ​ደቡ በእ​ርሱ ላይ ይና​ገሩ ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሌላም ብዙ የስድብ ቃል እየተናገሩ ያቃልሉት ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሌላም ብዙ የስድብ ቃል በእርሱ ላይ ይናገሩ ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በእርሱም ላይ ብዙ ነገር እየተናገሩ ይሰድቡት ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሌላም ብዙ ነገር እየተሳደቡ በእርሱ ላይ ይናገሩ ነበር።

Ver Capítulo



ሉቃስ 22:65
6 Referencias Cruzadas  

የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበር፤


እነሆም ከጻፎቹ አንዳንዶቹ በልባቸው “ይህስ ይሳደባል፤” አሉ።


በሰው ልጅ ላይ የስ​ድብ ቃል የሚ​ና​ገር ሁሉ ይሰ​ረ​ይ​ለ​ታል፤ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ላይ የስ​ድብ ቃል የሚ​ና​ገር ግን በዚህ ዓለ​ምም ሆነ በሚ​መ​ጣው ዓለም አይ​ሰ​ረ​ይ​ለ​ትም።


በየ​ም​ኵ​ራቡ ሁሉ የማ​ስ​ገ​ደጃ ማዘዣ አም​ጥቼ፥ በግድ የኢ​የ​ሱ​ስን ስም እን​ዲ​ሰ​ድቡ ዘወ​ትር መከራ አጸ​ና​ባ​ቸው ነበር፤ ይል​ቁ​ንም ወደ ሌሎች ከተ​ማ​ዎች እያ​ሳ​ደ​ድሁ ከፋ​ሁ​ባ​ቸው።