La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 19:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የተ​ላ​ኩ​ትም ሄደው እንደ አላ​ቸው አገኙ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የተላኩትም ሄደው ልክ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የተላኩትም ሄደው ሁሉም ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ።

Ver Capítulo



ሉቃስ 19:32
3 Referencias Cruzadas  

ለምን ትፈ​ቱ​ታ​ላ​ችሁ? የሚ​ላ​ችሁ ቢኖር ጌታው ይሻ​ዋል በሉ።”


ውር​ን​ጫ​ው​ንም ሲፈቱ ባለ​ቤ​ቶቹ “ውር​ን​ጫ​ውን ለምን ትፈ​ቱ​ታ​ላ​ችሁ?” አሉ​አ​ቸው።


በሄ​ዱም ጊዜ እን​ዳ​ላ​ቸው አገኙ፤ የፋ​ሲ​ካ​ው​ንም በግ አዘ​ጋጁ።