La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 13:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሰ​ን​በ​ትም በአ​ንድ ምኵ​ራብ ውስጥ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስ በሰንበት ቀን በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሰንበት ቀንም ከምኵራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኢየሱስ በሰንበት ቀን ከምኲራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

Ver Capítulo



ሉቃስ 13:10
4 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።


ምና​ል​ባት ለከ​ርሞ ታፈራ እንደ ሆነ፥ ያለ​ዚያ ግን እን​ቈ​ር​ጣ​ታ​ለን።”


በገ​ሊላ ምኲ​ራ​ቦ​ችም ይሰ​ብክ ነበር።