La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 2:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚ​ህም ያደ​ረ​ግ​ኸ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመ​ጣ​ለህ፤ ወደ ካህ​ኑም ታቀ​ር​በ​ዋ​ለህ፤ ካህ​ኑም ወደ መሠ​ዊ​ያው ያቀ​ር​በ​ዋል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዚህ ሁኔታ የተዘጋጀውን የእህል ቍርባን ወደ እግዚአብሔር አምጥተህ ለካህኑ አስረክብ፤ ካህኑም ወደ መሠዊያው ይወስደዋል፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከእዚህም ነገረሮች የተዘጋጀውን የእህል ቁርባን ወደ ጌታ ታመጣለህ፤ ለካህኑም ይሰጣል፥ እርሱም ወደ መሠዊያው ያቀርበዋል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የእህሉንም መባ ለእግዚአብሔር የሚሰጥ መሥዋዕት አድርገህ ለካህኑ ታስረክበዋለህ፤ ካህኑም በመሠዊያው ላይ ያቀርበዋል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከዚህም የተደረገውን የእህል ቍርባን ወደ እግዚአብሔር ታመጣለህ፤ ለካህኑም ይሰጣል፥ እርሱም ወደ መሠዊያው ያቀርበዋል።

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 2:8
3 Referencias Cruzadas  

መሥ​ዋ​ዕ​ቱና የመ​ጠጡ ቍር​ባን ከአ​ም​ላ​ካ​ችሁ ቤት ቀር​ቶ​አ​ልና እና​ንተ ካህ​ናት! ማቅ ታጥ​ቃ​ችሁ አል​ቅሱ፤ እና​ን​ተም የመ​ሠ​ውያ አገ​ል​ጋ​ዮች! ዋይ በሉ፤ እና​ን​ተም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋ​ዮች ኑና በማቅ ላይ ተኙ።


ቍር​ባ​ን​ህም በመ​ቀ​ቀያ የበ​ሰለ ቍር​ባን ቢሆን፥ ዘይት የገ​ባ​በት ከመ​ል​ካም ስንዴ ዱቄት የተ​ደ​ረገ ይሁን።


ካህ​ኑም ከቍ​ር​ባኑ መታ​ሰ​ቢ​ያ​ውን ይወ​ስ​ዳል፤ በመ​ሠ​ዊ​ያ​ውም ላይ ይጨ​ም​ረ​ዋል። ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ መዓዛ ያለው የሚ​ቃ​ጠል ቍር​ባን ነው።