La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 19:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዕጣ​ቸ​ውም እነ​ዚህ ነበሩ፤ ቤር​ሳ​ቤህ፥ ሰማህ፥ ቆሎ​ዶን፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህም የሚከተሉትን ያካትታል፤ ቤርሳቤህ፣ ሤባ፣ ሞላዳ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነዚህም ርስታቸው ሆኑላቸው፤ ቤርሳቤህ፥ ሤባ፥ ሞላዳ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም ቤርሳቤህ፥ ሼባዕ፥ ሞላዳ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነዚህም ርስታቸው ሆኑላቸው፥ ቤርሳቤህ፥ ሤባ፥ ሞላዳ፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 19:2
8 Referencias Cruzadas  

አብ​ር​ሃ​ምም ማልዶ ተነሣ፤ እን​ጀ​ራ​ንም ወሰደ፤ የውኃ አቍ​ማ​ዳ​ንም ለአ​ጋር በት​ከ​ሻዋ አሸ​ከ​ማት፤ ሕፃ​ኑ​ንም ሰጥቶ አስ​ወ​ጣት፤ እር​ስ​ዋም ሄደች፤ በዐ​ዘ​ቅተ መሐ​ላም በኩል ባለው ምድረ በዳ ተቅ​በ​ዘ​በ​ዘች።


ስለ​ዚ​ህም ያን ጕድ​ጓድ ዐዘ​ቅተ መሐላ ብሎ ጠራው፤ በዚያ እርስ በር​ሳ​ቸው ተማ​ም​ለ​ዋ​ልና።


ሲን፥ ሰላ​ማዓ፥ ሞላዳ፤


ኮላ​ሴ​ዎል፥ ቤር​ሳ​ቤ​ሕና መን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው።


ሁለ​ተ​ኛ​ውም ዕጣ ለስ​ም​ዖን ልጆች ነገድ በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸው ወጣ፤ ርስ​ታ​ቸ​ውም በይ​ሁዳ ልጆች ርስት መካ​ከል ነበረ።


አር​ሳላ፥ ባላ፥ ኢያ​ሶ​ንም፤