በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤
በመሸም ጊዜ ደቀመዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤
በመሸ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፥
በመሸም ጊዜ ታንኳይቱ በባሕር መካከል ሳለች እርሱ ብቻውን በምድር ላይ ነበረ።
ጌታችን ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።
ወደ ታንኳም ወጡ፤ ወደ ባሕር ማዶ ወደ ቅፍርናሆምም ሄዱ፤ እነሆም፥ ፈጽሞ ጨለማ ሆነ፤ ጌታችን ኢየሱስም ወደ እነርሱ ገና አልመጣም ነበር።