La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 9:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በአ​ዘ​ቅት ውስጥ ታሰ​ጥ​መ​ኛ​ለህ፤ ልብ​ሴም ይጸ​የ​ፈ​ኛል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልብሴ እንኳ እስኪጸየፈኝ ድረስ፣ በዐዘቅት ውስጥ ታሰጥመኛለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በአዘቅት ውስጥ ታሰጥመኛለህ፥ ልብሴም ይጸየፈኛል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህም ሁሉ ሆኖ አንተ ወደ አዘቅት ትጥለኛለህ፤ የገዛ ልብሴ እንኳ ይጸየፈኛል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በአዘቅት ውስጥ ታሰጥመኛለህ፥ ልብሴም ይጸየፈኛል።

Ver Capítulo



ኢዮብ 9:31
11 Referencias Cruzadas  

መተ​ላ​ለ​ፌን በከ​ረ​ጢት ውስጥ አት​መ​ሃል፥ ኀጢ​አ​ቴ​ንም ለብ​ጠ​ህ​ባ​ታል።


የሚ​ፈ​ር​ድ​ብህ አፍህ ነው እንጂ እኔ አይ​ደ​ለ​ሁም፤ ከን​ፈ​ሮ​ች​ህም ይመ​ሰ​ክ​ሩ​ብ​ሃል።


ኀጢ​አት ብሠ​ራስ ምን አደ​ር​ጋ​ለሁ? ትላ​ለህ።


ጻድቅ ብሆን አፌ ይወ​ቅ​ሰ​ኛል፤ ፍጹ​ምም ብሆን ጠማማ ያደ​ር​ገ​ኛል።


ብታ​ጠብ፥ እንደ በረ​ዶም ብነጻ፥ እጆ​ቼ​ንም እጅግ ባነጻ፥


የሚ​ከ​ራ​ከ​ረኝ ሰው ቢሆን ኖሮ፥ ወደ አደ​ባ​ባይ በአ​ን​ድ​ነት በሄ​ድን ነበር!


የሸ​ረ​ሪ​ቶች ድር ልብስ አይ​ሆ​ንም፤ በሥ​ራ​ቸ​ውም ራሳ​ቸ​ውን አያ​ለ​ብ​ሱም፤ ሥራ​ቸው የግፍ ሥራ ነውና።


ሁላ​ችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነ​ናል፤ ጽድ​ቃ​ች​ንም ሁሉ እንደ መር​ገም ጨርቅ ነው፤ በኀ​ጢ​አ​ታ​ችን ምክ​ን​ያት እንደ ቅጠል ረግ​ፈ​ናል፤ እን​ዲ​ሁም ነፋስ ጠራ​ርጎ ወስ​ዶ​ናል።


በእ​ን​ዶድ ብት​ታ​ጠ​ቢም፥ ለራ​ስ​ሽም ሳሙና ብታ​በዢ፥ በእኔ ፊት በኀ​ጢ​አ​ትሽ ረክ​ሰ​ሻል፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።


ርኵሰትንም በላይሽ እጥላለሁ፥ እንቅሽማለሁ፥ ማላገጫም አደርግሻለሁ።