የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
ከዚያም የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
የጌታም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
ከጭቃም ይሠራው የነበረው ዕቃ ከሸክላ ሠሪው እጅ ወደቀ፤ ሸክላ ሠሪውም እንደ ወደደ ዳግመኛ ሌላ ዕቃ አድርጎ ሠራው።
“የእስራኤል ቤት ሆይ! ይህ ሸክላ ሠሪ እንደሚሠራ በውኑ እኔ በእናንተ ዘንድ መሥራት አይቻለኝምን? እነሆ ጭቃው በሸክላ ሠሪ እጅ እንዳለ፥ እንዲሁ እናንተ በእኔ እጅ አላችሁ።