የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
ከዚያም የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
እግዚአብሔር እንደገና እንዲህ አለኝ፦
የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
በይሁዳ ንጉሥ በአሞጽ ልጅ በኢዮስያስ ዘመን በመንግሥቱ በዐሥራ ሦስተኛው ዓመት የእግዚአብሔር ቃል መጣለት።
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
ከክፉ ሰዎችም እጅ እታደግሃለሁ፤ ከጨካኞችም ጡጫ እቤዥሃለሁ።
በዚህ ስፍራ ሚስት አታግባ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችንም አትውለድ።