La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 38:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መው​ለ​ጃ​ዋም በደ​ረሰ ጊዜ እነሆ፥ መንታ ልጆች በሆ​ድዋ ነበሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የመውለጃዋ ጊዜ እንደ ደረሰም ፅንሷ መንታ መሆኑ ታወቀ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የመውለጃዋ ጊዜ እንደደረሰም ፅንሷ መንታ መሆኑ ታወቀ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የመውለጃዋ ቀን በተቃረበ ጊዜ በማሕፀንዋ ውስጥ መንታ ልጆች መኖራቸው ታወቀ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በመውለጃዋም ጊዜ እነሆ መንታ ልጆች በሆድዋ ነበሩ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 38:27
2 Referencias Cruzadas  

የም​ት​ወ​ል​ድ​በ​ትም ወራት ተፈ​ጸመ፤ በማ​ኅ​ፀ​ን​ዋም መንታ ነበሩ።


ስት​ወ​ል​ድም አንዱ እጁን አወጣ፤ አዋ​ላ​ጂ​ቱም ቀይ ፈትል ወስዳ በእጁ አሰ​ረች፥ “ይህ መጀ​መ​ሪያ ይወ​ጣል” አለች።