La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 27:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ርብ​ቃም ታናሹ ልጅ​ዋን ያዕ​ቆ​ብን እን​ዲህ አለ​ችው፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ርብቃ ለልጇ ለያዕቆብ እንዲህ አለችው፤ “አባትህ ዔሳውን፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ርብቃም ልጇን ያዕቆብን እንዲህ አለችው፥ “እነሆ አባትህ ለወንድምህ ለዔሳው፦

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ርብቃ ልጅዋን ያዕቆብን “አባትህ ወንድምህን ዔሳውን እንዲህ ሲለው ሰማሁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ርብቃም ልጅዋን ያዕቆብን እንዲይ አለችው፦ እነሆ አባትህ

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 27:6
3 Referencias Cruzadas  

ይስ​ሐ​ቅም ዔሳ​ውን ይወድ ነበር፤ እርሱ ከአ​ደ​ነው ይበላ ነበ​ርና። ርብቃ ግን ያዕ​ቆ​ብን ትወድ ነበ​ረች።


ርብ​ቃም ይስ​ሐቅ ለልጁ ለዔ​ሳው እን​ደ​ዚህ ሲነ​ግር ትሰማ ነበር። ዔሳ​ውም ለአ​ባቱ አደን ሊያ​ድን ወደ ምድረ በዳ ሄደ።


“እነሆ፥ አባ​ትህ ለወ​ን​ድ​ምህ ለዔ​ሳው፦ እን​ዲህ ሲለው ሰማሁ፤ ‘ሂድና ከአ​ደ​ን​ኸው መብል አዘ​ጋ​ጅ​ተህ አም​ጣ​ልኝ፤ ሳል​ሞ​ትም በልች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ልባ​ር​ክህ።’