La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 23:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኬጢ ልጆ​ችም ለአ​ብ​ር​ሃም መለሱ፤ አሉ​ትም፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኬጢያውያንም ለአብርሃም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሒታውያንም እንዲህ ብለው ለአብርሃም መለሱለት፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሒታውያንም እንዲህ ብለው መለሱለት፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የኬጢ ልጆችም ለአብርሃም መለሱ፥

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 23:5
6 Referencias Cruzadas  

ከነ​ዓ​ንም የበ​ኵር ልጁን ሲዶ​ንን፥ ኬጤ​ዎ​ንን፥


አብ​ር​ሃ​ምም ከሬ​ሳው አጠ​ገብ ተነሣ፤ ለኬጢ ልጆ​ችም እን​ዲህ ሲል ተና​ገረ፦


“እኔ በእ​ና​ንተ ዘንድ ስደ​ተ​ኛና መጻ​ተኛ ነኝ፤ በእ​ና​ንተ ዘንድ እን​ድ​ገዛ የመ​ቃ​ብር ርስት ስጡኝ፤ ሬሳ​ዬ​ንም እንደ እና​ንተ ልቅ​በር።”


“አይ​ሆ​ንም፥ ጌታ ሆይ፥ ስማን፤ አንተ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ለእኛ ንጉሥ ነህና ከመ​ቃ​ብር ስፍ​ራ​ችን በመ​ረ​ጥ​ኸው ቦታ ሬሳ​ህን ቅበር፤ ሬሳ​ህን በዚያ ትቀ​ብር ዘንድ ከእኛ መቃ​ብ​ሩን የሚ​ከ​ለ​ክ​ልህ የለም።”


ከነ​ዓን የበ​ኵር ልጁን ሲዶ​ንን፥ ኬጤ​ዎ​ንን፥