La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 22:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“በም​ት​ለ​ብ​ሰው በል​ብ​ስህ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ዘርፍ አድ​ርግ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 22:12
3 Referencias Cruzadas  

ለሰውም እንዲታዩ ሥራቸውን ሁሉ ያደርጋሉ፤ ስለዚህ አሽንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ ዘርፉንም ያስረዝማሉ፤


እነሆም ከዐሥራ ሁለት ዓመት ጀምሮ ደም የሚፈስሳት ሴት በኋላው ቀርባ የልብሱን ጫፍ ዳሰሰች፤