“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።
በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ።
“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።
“በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት።
በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።
ለሰውም እንዲታዩ ሥራቸውን ሁሉ ያደርጋሉ፤ ስለዚህ አሽንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ ዘርፉንም ያስረዝማሉ፤
እነሆም ከዐሥራ ሁለት ዓመት ጀምሮ ደም የሚፈስሳት ሴት በኋላው ቀርባ የልብሱን ጫፍ ዳሰሰች፤