ዘዳግም 22:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 “በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። Ver Capítulo |